Sei sulla pagina 1di 3

yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK

ØÁ‰L nU¶T Uz¤È


FEDERAL NEGARIT GAZETA
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK 17th Year No. 3


አሥራሰባተኛ ዓመት qÜ_R 3
yÞZB twµ×C MKR b¤T «ÆqEnT ywÈ ADDIS ABABA 1st December, 2010
አዲስ አበባ ኅዳር !2 qN 2ሺ3ዓ.ም

¥WÅ CONTENTS

xêJ qÜ_R 6)(3/2ሺ3 ›.M Proclamation No. 693/2010

የገቢ ግብር /ማሻሻያ/ አዋጅ ……ገጽ 5ሺ6)& Income Tax (Amendment) Proclamation ……..Page 5670

ማረሚያ ቁጥር 7/2ሺ3…..ገፅ 5ሺ6)&2 Corrigendum No. 7/2010 …..Page .5672

xêJ qÜ_R 6)(3/2ሺ3 PROCLAMATION NO. 693/2010.

A PROCLAMATION TO AMEND THE INCOME


የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ TAX PROCLAMATION

የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 2)'6/09)(4 /እንደ WHEREAS, it has become necessary to further amend
ተሻሻለ/ እንደገና ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ the Income Tax (As Amended) Proclamation No.
286/2002;
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ
NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55
ሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ $5 ንዑስ አንቀጽ /1/ sub article (1) and (11) of the Constitution of the Federal
እና /01/ መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ Democratic Republic of Ethiopia it is hereby proclaimed as
follows:
1. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “የገቢ ግብር /ማሻሻያ/ አዋጅ
This Proclamation may be cited as the “Income
ቁጥር 6)(3/2ሺ3” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
Tax (Amendment) Proclamation No.693 /2010.”

2. Amendment
2. ማሻሻያ

የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 2)'6/09)(4 /እን The Income Tax (As Amended) Proclamation
ደተሻሻለ/ ከዚህ እንደሚከተለው ተሻሽሏል፡- No. 286/2002 is hereby amended as follows:

1/ ከአዋጁ አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ /06/ 1/ The following new sub-article (17) is added
ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ after sub-article (16) of Article 2 of the
/07// ተጨምሯል፡- Proclamation:

‘07 “ንፋስ አመጣሽ ገቢ” ማለት ማንኛውም ‘17. “Windfall Profit” means profit obtained by
ሰው በራሱ ጥረት ሳይሆን በአገር ወይም any person as a result of a change
occurred in local or international
በዓለም ዐቀፍ የኢኮኖሚና የፖለቲካ
economic and political situations
ሁኔታ ውስጥ በተፈጠረ ለውጥ ምክን
without its own efforts, particulars shall
ያት ያገኘው ገቢ ሲሆን፣ ዝርዝሩ ሚኒስ be determined by the directive of the
ትሩ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰ Minister to be issued.’
ናል፡፡’

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
gA 5ሺ6)&1 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 3 ኅዳር @2 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 3 1st December, 2010 …. page 5671

2/ ከአዋጁ አንቀጽ "7 ቀጥሎ የሚከተለው 2/ The following new Article 38 is added after
አዲስ አንቀጽ "8 ተጨምሯል፡- Article 37 of the Proclamation:
“ 38. Windfall Profit
“"8 ንፋስ አመጣሽ ገቢ

1/ ሚኒስትሩ በሚያወጣው መመሪያ ከተ 1/ Windfall Profit obtained from businesses


መለከቱ የንግድ ሥራዎች የሚገኝ prescribed in a directive to be issued by the
ንፋስ አመጣሽ ገቢ በመመሪያው በተ Minister shall be liable to tax at a rate to be
መለከተው የማስከፈያ ልክ ግብር ይከፈ determined in such directive.
ልበታል፡፡
2/ ሚኒስትሩ በሚያወጣው መመሪያ፡- 2/ The Minister is empowered to prescribe
by a directive:
ሀ/ ንፋስ አመጣሽ ገቢ ነው ሊባል a) the amount of income to be
የሚችለውን የገቢ መጠን፤ considered as windfall profit;
b) businesses that are subject to tax
ለ/ በንፋስ አመጣሽ ገቢ ላይ በዚህ አን
levied under this Article on
ቀጽ የተጣለውን ግብር ሊከፍሉ
windfall profit;
የሚገባቸውን የንግድ ሥራዎች
ዓይነት፤

ሐ/ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚከፈ c) the date on which the tax shall
ለው ግብር ሥራ ላይ የሚውልበ become effective;
ትን ቀን፤

መ/ የግብር አወሳሰኑን ዘዴና ለግብሩ d) the manner in which the tax is


አወሳሰን መሠረት የሚሆኑ ታሳቢ assessed and factors that need to
ዎችን፤ be taken into consideration.
እንዲወስን ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡

3/ ሚኒስትሩ የንግድ ሥራ ባህሪያትን 3/ The Minister may, taking into


ከግምት ውስጥ በማስገባት ለተለያዩ consideration the nature of the
የንግድ ሥራዎች ንፋስ አመጣሽ ገቢ business, prescribe different amounts
የሚባለው የገንዘብ መጠን እንዲለያይ to be considered as windfall profit and
ለማድረግ እንዲሁም የተለያየ የግብር rates for different types of businesses.”
ማስከፈያ ልክ ለመወሰን ይችላል፡፡”

3/ ከአዋጁ አንቀጽ #1 ንዑስ አንቀጽ /2/ 3/ The following new sub-article (3) is added
ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ after sub-article (2) of Article 41 of the
/3/ ተጨምሯል፡- Proclamation:
“3.Banks shall, before accepting a
“3 ባንኰች ንብረት በዋስትና በመያዝ
ብድር ከመስጠታቸው በፊት ለዋስትና
property as collateral for a loan, ensure
የቀረበው ንብረት ባለቤት አስቀድሞ that the owner of the property, if
በንግድ ሥራ ላይ የተሰማራ ከሆነ previously engaged in business
የሚፈለግበትን ግብርና ቀረጥ የከፈለ activities has fulfilled its tax
መሆኑን ማረጋገጥ አለባቸው፡፡” obligations.”

4/ ከአዋጁ አንቀጽ #2 ንዑስ አንቀጽ /መ/ 4/ The following new sub-article (e) is added
ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ after sub-article (d) of Article 42 of the
/ሠ/ ተጨምሯል፡- Proclamation:
“e. may exempt any income taxable under
“ሠ. ለኢኮኖሚ፣ ለማኅበራዊ ወይም
ለአስተዳደር ምክንያቶች በዚህ this Proclamation for economic,
አዋጅ መሠረት ግብር ሊከፈልበት administrative or social reasons.”
የሚገባው ገቢ ከግብር ነፃ እንዲ
ሆን ሊፈቅድ ይችላል፡፡”
gA 5ሺ6)&2 ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R 3 ኅዳር @2 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 3 1st December, 2010 …. page 5672

5/ የአዋጁ አንቀጽ 1)6 ተሽሮ በሚከተለው 5/ Article 106 of the Proclamation is repealed
አዲስ አንቀጽ 1)6 ተተክቷል፡- and replaced by the following new Article
106:
“1)6 መቀጫን ስለማንሳት “106. Waiver of Penalty

1/ በግብር ላይ የተጣለው አስተዳደራዊ 1/ Administrative penalty imposed on a


taxpayer may be waived by the
መቀጫ የገቢዎችና የጉምሩክ ባለሥ
relevant official of the Tax Authority
ልጣን በሚያወጣው መመሪያ መሠ
or the Review Committee, as
ረት እንደሁኔታው አግባብ ባለው
appropriate, in accordance with the
ኃላፊ ወይም በአቤቱታ አጣሪ ኮሚቴ directives to be issued by the Revenue
በሙሉ ወይም በከፊል ሊነሳ ይችላል፡፡ and Customs Authority.

2/ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና 2/ The Director General of the Revenue and


ዳይሬክተር በሚያወጣው መመሪያ Customs Authority may by a directive
መቀጫው የሚነሳበትን ሁኔታ እና prescribe the conditions under which the
በየደረጃው ባሉ የግብር አስገቢው administrative penalty may be waived, and
the amount of penalty that officials of the
ባለሥልጣን ኃላፊዎች እና በአቤቱታ Authority and the Review Committee are
አጣሪ ኮሚቴ ሊነሳ የሚችለውን authorized to waive.”
የመቀጫ ገንዘብ መጠን ይወሰናል፡፡”
6/ Articles 38 to 120 of the Proclamation are
6/ ከአዋጁ አንቀጽ "8 እስከ 1)! ያሉት renumbered from Article 39 to 121
አንቀፆች እንደቅደም ተከተላቸው ከአንቀጽ consecutively.
"9 እስከ 1)!1 ሆነው ተስተካክለዋል፡፡

3. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 3. Effective Date

ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter into force on the
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ date of publication in the Federal Negarit
Gazeta.

አዲስ አበባ ኅዳር !2 ቀን 2ሺ3 ዓ.ም.


Done at Addis Ababa, this 1st day of December, 2010

ግርማ ወልደጊዮርጊስ GIRMA WOLDEGIORGIS


የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ PRESIDENT OF THE FEDERAL
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ማረሚያ ቁጥር 7/2ሺ3 Corrigendum No. 7/2010

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ Article 38 of the Definition of Powers and


ሊክ አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር Duties of the Executive Organs of the Federal
ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 6)(1/2ሺ3 Democratic Republic of Ethiopia which reads
አንቀፅ "8 “ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት “This Proclamation shall come into force a year
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከአንድ አመት after its publication in the Federal Negarit
በኋላ ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡” የሚለው “ይህ Gazeta.” is hereby corrected and shall be read
as “This Proclamation shall come into force on
አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ
the date of publication in the Federal Negarit
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡” ተብሎ
Gazeta.”
ይነበብ፡፡

Potrebbero piacerti anche